No media source currently available
ኢትዮጵያ ባለፉት 17 ዓመታት በጣም ከፍ ያለ ዕድገት አስመዝግባለች፤ አሁን ሕዝቡ አዲስ ለውጥ የሚያይበትና የሚስማበት ሁኔታ የለም አሉ አንድ ከፍተኛ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ባለሥልጣን፡፡