በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በህወሓት መግለጫ ላይ የተሰጠ አስተያየት


በህወሓት መግለጫ ላይ የተሰጠ አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:27 0:00

"በህወሓት የወጣው መግለጫ ለውጡ ከመጣለት ሳይሆን ከመጣበት፣ ህዝብን የማይወክል አካል የወጣ ነው" ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅሕፈት ቤት የፕሬስ ኃላፊ ንጉሡ ጥላሁን በሰጡት ምላሽ ተናግረዋል። “ለዚህም ምክንያቱ መግለጫውን ያወጣው ቡድን በለውጡ ምክንያት የተቋረጠበት ጥቅም መኖሩና የነበረው ግፍ እንዲመለስ መመኘቱ ነው” ብለዋል።

XS
SM
MD
LG