በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህወሓት መግለጫ


የህወሓት መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:04 0:00

የህወሓት አምራሮች በመሆናቸው ብቻ "በህገወጥ መንገድ ከፌዴራል መንግስትና ከአዲስ አበባ አስተዳደር የኃላፊነት ቦታዎች እንዲነሱ እየተደረገ ነው" ሲል የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ከሰሷል። ማዕከላዊ ኮሚቴው ትናንት ምሽት ባወጣው መግለጫ "የህወሓት አመራሮችና አባላት፣ ከሥልጣን ማንሳት ተከትሎ ለሚፈጠር ሁኔታ ኃላፊነት የሚወስደው ይህንን ህገ-ወጥ ተግባር እየፈፀመ ያለው አካል" ብልዋል።

XS
SM
MD
LG