No media source currently available
በህወሓት መሪዎችና የቀድሞ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት እንዲሁም ወታደራዊ መኮንኖች ላይ በአጭር ጊዜ ውስጥ መደበኛ ክስ የሚከፈት መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ።