በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፈይሣ ሌሊሣ ከኢትዮጵያ፥ ሔላ ኪፕሮፕ ከኬንያ የ 2016ትን የቶክዮ ማራቶን አሸነፉ


ፈይሣ ሌሊሣ ከኢትዮጵያ፥ ሔላ ኪፕሮፕ ከኬንያ የ 2016ትን የቶክዮ ማራቶን አሸነፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:49 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሔላ ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትርፌ ፀጋዬ ተይዞ ከቆየው የኮርሡ ሬኮርድ ላይ አንድ ደቂቃ ግድም አንስታለት የገባችበት ሰዓት 2: 21: 23 ተመዝግቧል። "ጥብጣቡን አልፌ እስከሄድኩበት ጊዜ ድረስ ለማሸነፌ እርግጠኛ አልነበርኩም” ያለችው ሔላ ኪፕሮፕ፥ ባለፈው ዓመት ያጠናቀቀችው በሁለተኝነት ነበር። አማኔ ጎበና ከኢትዮጵያ ሁለተኛ ሆናለች።

XS
SM
MD
LG