በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የከተራ በዓል በሐረር


የከተራ በዓል በሐረር
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:55 0:00

የከተራ በዓል ትላንት ሲከበርና ዛሬም ታቦታት ከማደሪያቸው ወደ የደብራቸው ሲመለሱ ችግር አጋጥሟቸው እንደነበረ የሐረር ከተማ ምዕመናንና የሃይማኖት አባቶች አስታውቀዋል። በጥቃቱ በሁለቱም ቀናት የቆሰሉ ሰዎች መኖራቸውንና ንብረት መውደሙንም ቪኦኤ ያነጋገራቸው እማኞች ገልፀዋል። የግጭቱ መንስዔ "በመስጂድና የቅዱስ ቁርዓን ሃውልት ላይ ጥቃት ደርሷል" ተብሎ በመወራቱ ነው፤ በሌላ በኩል ደግሞ “ልሙጡን ባንዲራ በመቃወም ነው” የሚሉም አሉ።

XS
SM
MD
LG