No media source currently available
በትናንትናው ዕለት በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ በተዘጋጀው ቴሌቶን ገቢ ማሰባሰብያ መርኃግብር ከግማሽ ቢልዮን ብር በላይ ለትግራይ ልማት ለማበርከት ቃል ተግብቷል።