በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጠው መግለጫ


የትግራይ ክልላዊ መንግሥት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጠው መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:32 0:00

በትግራይ ክልል የነበረውን የጦር መሳሪያ ሁሉ በቁጥጥር ሥር አውለናል አሉ የክልሉ መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል። ዶ/ር ደብረፅዮን ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን ዛሬ በሰጡት መግለጫ አሁንም የምንመርጠው የሰላም መንገድ ነው ካስፈለገ ግን የሚመጣብንን ሁሉ እንከላከላለን ብለዋል።

XS
SM
MD
LG