No media source currently available
ህወሓት በትግራይ ክልል በሚገኙ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ካምፖች ላይ ጥቃት እንደፈፀመ የሚገልፁ ሪፖርቶች በእጅጉ እንዳሳሰቧቸው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዎ ገለጹ።