No media source currently available
“የትግራይ ክልል ልዩ ኃይል አባላት የክልሉን መንግሥት በመቃወም ወደ አማራ ክልል ገቡ” የተባለው 'በሬ ወለደ' ነው” ሲሉ ምላሽ የሰጡት የትግራይ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊ “በሂደት ላይ ያለውን ምርጫ ለማወክ የታለመ ነው” ሲሉ አስተባብለዋል።