በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ


የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:00 0:00

የትግራይ ህዝብ ኅልውናና ደኅንነት አደጋ ውስጥ ለማስገባት በስፋት መስራቱና ይህም መካላከል ተችሏል፤ አሁንም ሰላም ለመጠበቅ የክልሉ መንግሥት እየሰራ ነው አሉ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብርጺዮን ገብረሚካኤል፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅታዊ ጉዳዮች አስመልክቶ ከጋዜጠኞች ለተነሳላቸ ጥያቄ መልስ ሰጥተዋል::

XS
SM
MD
LG