በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ልዩ የኮማንዶ ኃይል አስመረቀ


የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ልዩ የኮማንዶ ኃይል አስመረቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:24 0:00

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ልዩ የኮማንዶ ኃይል ትናንት ለሁለተኛ ጊዜ አስመርቋል። በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይ የተናገሩት የክልሉ ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል “የትግራይ ህዝብ እንዲራብ ፌደራሉ መንግሥት ከአንበጣ ጋር ወግኖ እየሠራ ነው” ሲሉ ከስሰዋል። ለምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ክስ የግብርና ሚኒስቴር በሰጠው ምላሽ መንጋውን በመከላከል ክልሉን እስከ ዛሬም እያገዘ መሆኑን ተናግሯል።

XS
SM
MD
LG