No media source currently available
የትግራይ ክልል መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል ኢትዮጵያ ወደ ለየለት የእርስ በርስ ጦርነት እንዳትገባ በማለት ለአፍሪካ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ የሰላም ጥሪ አቅርበዋል።