No media source currently available
በትግራይ ክልል በአሁኑ ጊዜ 4.5 ሚሊዮን ሕዝብ አስቸኳይ እርዳታ እንደሚያስፈለገው የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የማኅበራዊ ጉዳይ ቢ ሮ አስታውቋል።