No media source currently available
የዓለም ጤና ድርጅት፣ በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ፣ በፌደራሉ መንግሥትና በህወሃት መካከል በተካሄደው ግጭት ሳቢያ የተቋረጠው የጤና አገልግሎት፣ አደገኛ ወደ ሆኑ ተላላፊ በሽታዎች መስፋፋት ሊያመራ እንደሚችል አስጠንቀቋል፡፡