No media source currently available
የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል በኢንጂነር ስመኘው በቀለ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን አሰታወቁ፡፡ የትግራይ ክልል መስተዳድርና በግላቸው ቤተሰቦቻቸውን ለማገዝ እንደወሰኑ ለጋዜጠኞች አስታወቁ፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ