በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልል ምርጫ ታዛቢዎች በክልሉ እንደሚገኙ ተገለፀ


የትግራይ ክልል ምርጫ ታዛቢዎች በክልሉ እንደሚገኙ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:54 0:00

የትግራይ ክልል ከሌላው ኢትዮጵያ ተለይታ ብቻዋን በምታካሂደው ምርጫ ለመታዘብ ከሥልሳ በላይ የሃገር ውስጥና አንድ የዓለምቀፍ ታዛቢዎች በክልሉ እንደሚገኙ የክልሉ ምርጫ ኮሚሽን ገለፀ። ኮሚሽኑ ከ15 በላይ የሃገር ውስጥና የውጭ መገናኛ ብዙሃን የምርጫ ሂደቱ እንዲዘግቡ ክልሉ ውስጥ ይገኛሉ ብሏል።

XS
SM
MD
LG