በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወታደሮችን ወደ ቀድሞ ሕይወት ለመመለስ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ


ወታደሮችን ወደ ቀድሞ ሕይወት ለመመለስ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

በኢትዮጵያ በሁለት ዓመታት ውስጥ ከ200 እስከ 300 ሺህ የሚገመቱ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ቀደመ ሕይወታቸው

ለመመለስ እየተሠራ መሆኑን የብሄራዊ ተሃድሶ ኮምሽን ኮምሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ገለፁ::

ይህ ሥራ በዋናነት በትግራይ ይፈፀማል ያሉት ኮምሽነሩ በሌሎች አምስት ክልሎችም ተግባራዊ የሚሆን ነው ብለዋል::

የብሔራዊ ተሃድሶ ኮምሽን በዛሬው ዕለት የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ነበሩበት ሰላማዊ ህይወት የመመለስ ጉዳይ አስመልክቶ በመቐለ ከተማ የምክክር መድረክ አካሂዷል።

በዚህ ዙሪያ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG