በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመቀሌ በፖሊስና በወጣቶች መካከል በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት አለፈ


በመቀሌ በፖሊስና በወጣቶች መካከል በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:09 0:00

በትግራይ ክልል በመቀሌ ከተማ 05 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተሰብስበው የነበሩ ወጣቶችን ኮሮና ከመከላከል ተብሎ ለመበተን በተደረገው እንቅስቃሴ ግጭት ተከስቶ አንድ ወጣት በፖሊስ ተገደለ ተብሏል።

XS
SM
MD
LG