በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ያስመጣነው ድሮን በፌደራል መንግሥቱ ተይዞብናል" – የትግራይ ግብርና ቢሮ


"ያስመጣነው ድሮን በፌደራል መንግሥቱ ተይዞብናል" – የትግራይ ግብርና ቢሮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:36 0:00

በእስራኤል ሀገር የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች የተገዛው የአንበጣ መከላከያ ድሮን በፌደራል መንግሥት ወደ ክልሉ እንዳይገባ ለ7 ወራት ታግዷል ሲል የትግራይ ክልል ግብርና ገጠር ልማት ቢሮ ከሰሰ።

XS
SM
MD
LG