No media source currently available
በትግራይ ክልል ወጅራት ወረዳ የዓዲ ቐይሕ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ወረዳ የመሆን ጥያቄ ይመለስልን በማለት በዛሬው እለት ሰልፍ ወጡ። ነዋሪዎቹ ለሦስት ወራት ያቀረቡት ጥያቄ ስላልተመለሰ ለሁለተኛ ግዜ ሰልፍ መውጣታቸው ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋ።