በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ሱዳን በተቀሰቀሰ ውጊያና የምግብ ዕጥረት ብዙ ሺህ ህዝብ ወደ አጎራባች ሃገሮች እየተሰደደ ነው


በደቡብ ሱዳን በተቀሰቀሰ ውጊያና የምግብ ዕጥረት ብዙ ሺህ ህዝብ ወደ አጎራባች ሃገሮች እየተሰደደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:40 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ደቡብ ሱዳን ውስጥ ካሁን ቀደም ሰላማዊ በነበሩ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ ውጊያና ከባድ የምግብ ዕጥረት ምክንያት ብዙ ሺህ ህዝብ ወደ አጎራባች ሃገሮች መሰደዱን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን አስታወቀ። እኛም ሆንን ሌሎች የሰብዓዊ ርዳታ ድርጅቶች ለስደተኞቹ ህይወት አድን አገልግሎት የምናውለው ገንዘብ እየተሟጠጠብን ነው ሲል ዩኤን ኤች ሲ አር (UNHCR) አስጠንቋል።

XS
SM
MD
LG