በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሺሕዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የተሳተፉበት የጎዳና ላይ ኢፍጣር ሥነ ሥርዓት


በሺሕዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች የተሳተፉበት የጎዳና ላይ ኢፍጣር ሥነ ሥርዓት
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:09 0:00

በሺሕዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የእስልምና እምነት ተከታዮች፣ በዐዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተሰናዳው “ታላቁ ኢፍጣር በኢትዮጵያ” ሥነ ሥርዓት ላይ ተሳትፈዋል።

በእስልምና አማኞች ዘንድ፣ “ቅዱስ ወር” እየተባለ የሚጠራውን ወርኀ ረመዳን በማስመልከት የተሰናዳው በኅብረት የማፍጠር ክንውን፣ ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ድጋፍ የማሰባሰብ ዓላማ እንዳለው ተነግሯል።

የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት፣ ከአስተባባሪዎች እና ከተሳታፊዎች ጋራ ያደረገው አጭር ቆይታ ከሥር ተያይዟል፡፡

XS
SM
MD
LG