በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ የመተንፈሻ ማገዣ ለገሰች


ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ የመተንፈሻ ማገዣ ለገሰች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:18 0:00

ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ የኮቪድ-19ን ወረርሽኝ ለመቋቋም የያዘችውን ጥረት የሚደግፍ 250 የህሙማን የመተንፈሻ መሳሪያዎችን እና ተጓዳኝ ቁሳቁስ በስጦታ አበረክታለች። ይህ ድጋፍ አሜሪካ እስከዛሬ ያበረከተችውን ድጋፍ የሚያጠናክር ነው ተብሏል።

XS
SM
MD
LG