No media source currently available
ከ8 ዓመት በፊት ከሐረርጌ ተፈናቅለው፣ በአሁኑ ጊዜ በሁሮ ጉዱሩ ወለጋ አሙሩ ወረዳ፣ ጎይቶ ቀበሌ የሚገኙ ተፈናቃዮች፣ ለአለፉት ሦስት ወራት የእህል ድጋፍ በመቋረጡ ከ10 በላይ ህፃናት በምግብ እጥረት ምክንያት መሞታቸውን ገለፁ፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ