በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ አመክሮ እንዳልተሰጠው ቤተሰቦቹ ገለጹ


ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ አመክሮ እንዳልተሰጠው ቤተሰቦቹ ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:53 0:00

በጽሑፎቹ በሚያነሳቸው ሐሳቦች የተነሳ በፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተብሎ የሦስት ዓመት እስራት የተበየነበት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ጥቅምት 3 ቀን የአመክሮ ጊዜው ማለፉንና ከእስር አለመፈታቱን ቤተሰቡና ጠበቃው አስታወቁ።

XS
SM
MD
LG