በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአቶ ገመቺስ ታደሰ ግድያ ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ በቁጥጥር ሥር ዋሉ


በአቶ ገመቺስ ታደሰ ግድያ ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ በቁጥጥር ሥር ዋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:20 0:00

በምራዕብ ቀጠና የኢትዮ ቴሌኮም ኃላፊ አቶ ገመቺስ ታደሰ ግድያ ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ ሁለት ግለሰቦች ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የነቀምቴ ከተማ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ኃላፊው ከትናንት በስቲያ ዕሁድ አመሻሽ 1 ሠዓት ገደማ ማንነታቸው ባልታወቁ ግለሰቦች መገደላቸውን ፖሊስ አስታወቋል፡፡

XS
SM
MD
LG