በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የታንዛንያ ተቃዋሚዎች የምርጫውን ውጤት አንቀበልም አሉ


የታንዛንያ ተቃዋሚዎች የምርጫውን ውጤት አንቀበልም አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:00 0:00

የታንዛንያ ተቃዋሚ ፓርቲ፣ በአገሪቱ የተካሄደውን የምርጫ ከፍተኛ ማጭበርበር የተፈጸመበት በመሆኑ ውጤቱን የማይቀበል መሆኑን አስታውቋል፡፡ ፕሬዚዳንታዊ እጩ ተፎካካሪ የሆኑት ቱንዱ ሊሱ፣ ባለፈው ረቡዕ ከተካሄደው ምርጫ እየተነገረ ያለውን ውጤት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እንዳይቀበለው ጠይቀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG