No media source currently available
በሶሪያ የፕሬዚዳንት ባሻር አል አሳድ መንግሥት የኮሮናቫይረስን ቀውስ በመከላከል ስም አፈናውን እያጠበቀ መሆኑን ታዛቢዎች ተናግረዋል።