በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሃገር አቋራጭ አሽከርካሪዎች አቤቱታ በድሬዳዋ


የሃገር አቋራጭ አሽከርካሪዎች አቤቱታ በድሬዳዋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00

የንግድ ሚኒስቴር በተከታታይ ባወጣቸው የተለያዩ ህጎች ምክንያት የምግብ ዘይትና ስኳር የጫኑ 200 ገደማ ሃገር አቋራጭ ተሽከርካሪዎች ከ10 ቀን በላይ በድሬዳዋ ጉምሩክ መጋዘን እንዲቆሙ መገደዳቸውን ገለፁ። አስመጪዎቹ አስቀድሞ ባልነበረ መመሪያ ንግድ ሚኒስቴር ለጉዳት ዳርጎናል ብለዋል።

XS
SM
MD
LG