በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሱዳን ወጣቶች በውጊያ እንዲሳተፉ ለቀረበላቸው ብሔራዊ ጥሪ ተፃራሪ አቋም ይዘዋል


የሱዳን ወጣቶች በውጊያ እንዲሳተፉ ለቀረበላቸው ብሔራዊ ጥሪ ተፃራሪ አቋም ይዘዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:20 0:00

የሱዳን የጦር ኃይሉ መሪ ጄኔራል አብዱል ፋታሕ አል ቡርሃን፣ ባለፈው ሳምንት፣ የአገሪቱ ወጣቶች፣ ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጋራ በሚካሔደው ውጊያ እንዲሳተፉ በድጋሚ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ አንዳንዶች ጥሪውን “ብሔራዊ ግዴታችን ነው” ብለው ሲቀበሉ ሌሎች ደግሞ፣ “ጦርነቱን ያራዝመዋል” የሚል ስጋት አሰምተዋል፡፡

ማይክል አቲት ከጁባ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG