በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሱዳን ወታደራዊ መንግሥት “ብሔራዊ ካዝናውን ሊጠቀልል ነው” መባሉን አስተባበለ


የሱዳን ወታደራዊ መንግሥት “ብሔራዊ ካዝናውን ሊጠቀልል ነው” መባሉን አስተባበለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00

የሱዳን ኢኮኖሚ በእጅጉ በመዳከም ላይ እንደኾነ የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች ይናገራሉ፡፡ ማሻቀቡን የቀጠለው የዋጋ ግሽበት እንዲሁም፣ ምዕራባውያን አገሮች ለሱዳን ሰጥተው የነበረውን የዕዳ ቅነሳ ሥምምነት፣ ከመፈንቅለ መንግሥት በኋላ ማገዳቸው፣ ኢኮኖሚውን ክፉኛ አዳሽቆታል፡፡

ሄንሪ ዊልክንስ፣ ወታደራዊው መንግሥት፣ “ኢኮኖሚውን ጠቅልሎ ሊቆጣጠር እየሞከረ ነው፡፡ ዋግነር ግሩፕ ከተባለው የሩሲያ የግል ወታደራዊ ኩባንያ ጋራም ግንኙነት አለው፤” የሚሉትን ውንጀላዎች በሚመለከት፣ የሱዳን የገንዘብ ሚኒስትር ጂብሪል ኢብራሂምን አነጋግሮ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሯል፡፡

XS
SM
MD
LG