የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ስለ ዶ/ር መረራ መታሠር
“የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር የሆኑት ዶክተር መረራ ጉዲና በኢትዮጵያ መንግሥት መታሠራቸውን ሰምተናል፡፡ ዘገባው አሳስቦናል፡፡ መንግሥቱ በዶክተር መረራ ላይ ያለውን ማንኛውንም ክሥ ለሕዝብ እንዲያሳውቅ በፅኑ እናበረታታለን፡፡ የመታሠራቸው ነገር እውነት ከሆነ አድራጎቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ነፃ ድምፆችን ለማፈን የሚጣሉት ገደቦች እየተጠናከሩ ለመምጣታቸው አንድ ተጨማሪ ማሳያ ነው የሚሆነው፤ በግልፅ ለመናገር ደግሞ ኢትዮጵያ ያወጀችው የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ምናልባት ...
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
በመተሐራ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው መሬት መንቀጥቀጥ ነዋሪዎችን አሳስቧል
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
የትራምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
"በሱስ የተጠቁ ሰዎች ፈጽመው መዳን ይችላሉ" ዶክተር መስከረም አበበ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
ከርዕደ መሬቱ ማዕከል አካባቢ የሸሹት ተፈናቃዮች አኹንም በንዝረቱ ስጋት ላይ ናቸው
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ችግር ቡና በወቅቱ ለማዕከላዊ ገበያ አለመቅረቡ ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
“እሳቱ ከርቀት እየታየኝ ነው ቤቴን የለቀኩት” - የሳንታ ሞኒካ ከተማ ነዋሪ