የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ስለ ዶ/ር መረራ መታሠር
“የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር የሆኑት ዶክተር መረራ ጉዲና በኢትዮጵያ መንግሥት መታሠራቸውን ሰምተናል፡፡ ዘገባው አሳስቦናል፡፡ መንግሥቱ በዶክተር መረራ ላይ ያለውን ማንኛውንም ክሥ ለሕዝብ እንዲያሳውቅ በፅኑ እናበረታታለን፡፡ የመታሠራቸው ነገር እውነት ከሆነ አድራጎቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ነፃ ድምፆችን ለማፈን የሚጣሉት ገደቦች እየተጠናከሩ ለመምጣታቸው አንድ ተጨማሪ ማሳያ ነው የሚሆነው፤ በግልፅ ለመናገር ደግሞ ኢትዮጵያ ያወጀችው የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ምናልባት ...
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
ስለስጋ ደዌ ምን ያህል እናውቃለን?
-
ፌብሩወሪ 23, 2021
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምሥረታ ይፋ ማድረጊያ ሥነ ሥርዓት በሀዋሳ
-
ፌብሩወሪ 22, 2021
የአብን የምርጫ ዘመቻ - በባሕር ዳር
-
ፌብሩወሪ 19, 2021
ዳራሮ - የጌዴኦ ዘመን መለወጫ
-
ፌብሩወሪ 17, 2021
የነዳጅ እጥረት በአማራ ክልል
አስተያየቶችን ይዩ (2)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ