No media source currently available
የደቡብ ክልል ምክር ቤት የህዝብ እንደራሴዎች በክልሉ ለሚነሱ የመዋቅር ጥያቄዎች የክልሉ መንግስት ምላሽ መስጠት አልቻለም ሲሉ ቅሬታቸውን አሰሙ።