በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ጉጂ ዞንና በደቡብ ክልል አራት ሰዎች ተገደሉ


በምዕራብ ጉጂ ዞንና በደቡብ ክልል አራት ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00

በምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳና በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳ፣ ባለፉት ሁለት ቀናት በደረሱ ጥቃቶች አራት ሰዎች እንደተገደሉ የወረዳዎቹ ባለሥልጣናት ተናገሩ፡፡ በጥቃቱ 5 ሰዎች መቁሰላቸውም ታውቋል።

XS
SM
MD
LG