በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ስፍራ በተነሳ ግጭት ሰዎች ተገደሉ


በደቡብና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ስፍራ በተነሳ ግጭት ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:56 0:00

በደቡብ ክልል ቡርጂ ወረዳና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን አዋሳኝ አምስት የቡርጂ ወረዳ አርሶ አደሮች በታጠቁ የኦነግ አባላት ሲገደሉ፤ ሊሎች ሰባት ሲቪሎች ደግሞ የመቁሰል አደጋ እንደረሰባቸው የቡርጂ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG