በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ግጭት ሰዎች ተገደሉ


በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ግጭት ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:42 0:00

በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳ አዋሳኝ ላይ ዳግም በተቆሰቆሰ ግጭት ትላንት የሦስት ሰዎች ህይወት ማለፉንና ንብረት መውደሙን የአማሮ ወረዳ የፀጥታ ፅ/ቤት አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG