No media source currently available
ባሳለፍነው አርብ በደቡብ አፍሪካ በፕሪቶሪያ ግዛትና አካባቢዋ ቁጥራቸው አነስተኛ የማይባል የሃገሪቱ ዜጎች ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደው ነበር። ከሰላማዊ ሰልፉ ጋር በተያያዘም በበርካታ የውጪ ሃገር ዜጎች ላይ ዝርፊያና ድብደባ ተፈፅሟል። ንብረታቸውን የተዘረፉ ኢትዮጵያውያንን አነጋግረናል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ