በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኞች እየተወነጃጀሉ ነው /ርዝመት - 3ደ05ሰ/


የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኞች እየተወነጃጀሉ ነው /ርዝመት - 3ደ05ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:05 0:00

የሰላም ስምምነቱ ከተፈረመም በኋላ ቢሆን “የተኩስ አቁሙ እየተከበረ አይደለም” ሲሉ የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚ መሪ ሪያክ ማቻር ተናግረዋል። የደቡብ ሱዳን መንግሥት ጦር አዛዥ ጄነራል ጆንሰን ጁማ በበኩላቸው ሰላማዊ ዜጎችን በመጥለፍ በማቻር የሚመሩ ያሏቸውን ሽማቂዎች ከስሰዋል።

XS
SM
MD
LG