በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጋምቤላ ሕፃናትን የጠለፉና ሰዎችን የገደሉ ከደቡብ ሱዳን የመጡ ሙርሌዎች መሆናቸው ተነገረ


በጋምቤላ ሕፃናትን የጠለፉና ሰዎችን የገደሉ ከደቡብ ሱዳን የመጡ ሙርሌዎች መሆናቸው ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:49 0:00

በቅርቡ ወደ ጋምቤላ ክልል በመግባት ሃያ ስምንት ሰዎችን የገደሉትና ሕፃናትን ጠልፈው የወሰዱት ዶ/ር ሪያክ ማቻር ከሚመሩት አማፂያን ጋር ሕብረት የፈጠሩ ሙርሌዎች ናቸው ሲሉ በኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን አምባሳደር ተናገሩ፡፡

XS
SM
MD
LG