No media source currently available
የኢትዮጵያ 11ኛው ክልል ሊሆን ይችላል የተባለ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የሚገኙ አምስት ዞኖችና አንድ ልዩ ወረዳ በአንድነት ክልል ለመመስረት ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ያቀረቡት ጥያቄ በሙሉ ድምጽ ጸደቀ።