በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ኦሞ ዞን አስተዳደር በ390 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ለመመስረት መዘጋጀቱን አስታወቀ


የደቡብ ኦሞ ዞን አስተዳደር በ390 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ለመመስረት መዘጋጀቱን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00

ደቡብ ኦሞ ውስጥ ተፈጥሮ ከነበረው የፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ በ390 ተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራ አጠናቆ ክስ ለመመስረት መዘጋጀቱን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።

በሌላ በኩል በዞኑ ተፈጥሮ በነበረው ሁከት እና ጥቃት የተጎዱና የተፈናቀሉ ዜጎች ወደቀያቸው አለመመለሳቸውና አሁንም የደህንነት ስጋት እንዳለባቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉት/

XS
SM
MD
LG