በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል


ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:42 0:00

በደቡብ ክልል አማሮ ልዩ ወረዳ በተከሰተ የኩፍኝ ወረርሽኝ አንድ የሦስት ዓመት ሕፃን ሕይወቱ ሲያልፍ 31 ሕፃናት በአንድ ሳምንት ውስጥ በወረርሽኙ መያዛቸውን የወረዳው ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።

የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ የኅበረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት “ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ጥረት እየተደረገ ነው” ቢልም ወላጆች እና አስተያየት ሰጪዎች ቁጥሩ ከፍተኛ መሆኑን ይገልፃሉ።

XS
SM
MD
LG