በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ክልል ለተፈጠረው ግጭት የወረዳና የዞን አመራሮች ኃላፊነታቸውን እንዲለቁ ተነገራቸው


በደቡብ ክልል ለተፈጠረው ግጭት የወረዳና የዞን አመራሮች ኃላፊነታቸውን እንዲለቁ ተነገራቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:47 0:00

ባለፈው ሳምንት ግጭት በተቀሰቀሰባቸውና በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት በደረሰባቸው ሦስት የደቡብ ክልል ከተሞች የሚገኙ የወረዳና የዞን አመራሮች ኃላፊነት ወስደው ሥልጣናቸውን በፈቃዳቸው ሊለቁ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG