በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሊያ ፓርላማ የሴት እንደራሴዎችን ኮታ ሳያሟላ ቀረ


የሶማሊያ ፓርላማ የሴት እንደራሴዎችን ኮታ ሳያሟላ ቀረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:15 0:00

በተጓተተው የሶማሊያ የፓርላማ ምርጫ የሶማሊያ ሕግ አውጭዎች ለሴት እንደራሴዎች 30 በመቶ መቀመጫ ለመክፈት የገቡትን ቃል ማሟላት አለመቻላቸው ተገልጿል። የኮታውን ግማሽ ያህል ሴቶች ያልተገኙት ባህላዊ የጎሳ መሪዎች የሴቶችን መመረጥ ባለመፍቀዳቸው እንደሆነ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG