በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሊያ ምርጫ ሙስና እየተፈፀመበት ነው ተባለ

somalia map
somalia map

የሶማሊያን የፓርላማና የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሂደት መጠነ ሰፊ የሙስና አድራጎት እየተፈፀመበት ነው የሚሉ ውንጀላዎች እየተሰሙ ነው፡፡

በጉዳዩ ዙሪያ ምርመራ ሊከፈት መሆኑም በሚቀጥለው ሣምንት አዲስ ፕሬዚዳንት ተመርጦ ማጠናቀቅ ያለበት ሂደት መጓተቱ አይቀርም ይባላል፡፡

ጀምስ በቲ ያጠናቀረውን ዘጋባ ቆንጅት ታየ ታቀርበዋለች፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የሶማሊያ ምርጫ ሙስና እየተፈፀመበት ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:57 0:00

  • 16x9 Image

    ቆንጂት ታየ

XS
SM
MD
LG