በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡባዊ ሶማሊያ የኮሌራ ወረርሽኝና ርሃብ


በደቡባዊ ሶማሊያ የኮሌራ ወረርሽኝና ርሃብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00

በአንድ የሶማሊያ ክልል በድርቅ የተነሣ ግማሽ ሚሊዩን ሕዝብ ከቤት ንብረቱ ተፈናቅሏል፣ ሀገሪቱ የችጋር አፋፍ ላይ ነች - ተብሏል፡፡ በተለይ የአልሸባብ አሸባሪዎች በተቆጣጠሩት ደቡባዊ ሶማሊያ መንደሮች የገባው የኮሌራ ተላላፊ በሽታ የዕርዳታ አቅርቦቱን ጥረት አወሳስቧል፡፡

XS
SM
MD
LG