No media source currently available
የሶማሌ ክልል የክልል ምክር ቤት መቀመጫውን ቁጥር አሳደገ። የውሳኔው መነሻ ከ2007ቱ ምርጫ በኋላ የተፈጠሩ አዳዲስ ወረዳዎችን ለማካተት ነው ተብሏል።