የኢትዮጵያ መንግሥት በሶማሌ ክልል የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት እየፈፀመ ነው ሲል «የኢትዮጵያዊያን ሶማሌዎች ሐውድ ድርጅት» ስሞታ አቅርቧል።
«ልዩ ፖሊስ» በመባል የሚታወቀው የመንግሥቱ ሚሊሽያ ኃይልም “የፈዴራሉ ወታደሮች በዘመቻ መልክ ከሚፈፅሙት ጥቃት በባሰ ዜጎችን ይገድላል፥ ያስራል፥ ያሰቃያል” ሲል ይከሳል ድርጅቱ።
ሰሎሞን ክፍሌ የድርጅቱን ምክትል ሊቀ መንበር ዶክተር ኢስማይል ዶርሴን አነጋግሮአል፤ ዘገባውን ያዳምጡ፡፡