በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ክልል አብያተክርስትያናት ከአምና እስከዘንድሮ


የሶማሌ ክልል አብያተክርስትያናት ከአምና እስከዘንድሮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:11 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አምና ሐምሌ 28 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ቀናት ጂጂጋን ጨምሮ በሶማሌ ክልል ልዩ ልዩ ከተሞች ሄጎ ተብለው በተደራጁ ወጣቶች እንደተፈፀመ የሚነገርለት ዘርፈብዙ ጥፋት ደርሷል፡፡ ከደረሱት ጥፋቶች መካከል አብያተ ክርስትያናትን ዒላማ ያደረገው ጥፋት ይጠቀሳል፤ በጥቃቱ 10 አብያተ ክርስትያናት በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ወድመዋል፡፡ ከ300 ሚሊዮን በላይ የሚገመት የቤተክርስትያኗ ሀብት እንደወደመም ቀሳውስቱ ይናገራሉ፡፡

XS
SM
MD
LG