No media source currently available
አምና ሐምሌ 28 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ቀናት ጂጂጋን ጨምሮ በሶማሌ ክልል ልዩ ልዩ ከተሞች ሄጎ ተብለው በተደራጁ ወጣቶች እንደተፈፀመ የሚነገርለት ዘርፈብዙ ጥፋት ደርሷል፡፡ ከደረሱት ጥፋቶች መካከል አብያተ ክርስትያናትን ዒላማ ያደረገው ጥፋት ይጠቀሳል፤ በጥቃቱ 10 አብያተ ክርስትያናት በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ወድመዋል፡፡ ከ300 ሚሊዮን በላይ የሚገመት የቤተክርስትያኗ ሀብት እንደወደመም ቀሳውስቱ ይናገራሉ፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ